Current Articles | Categories | Search | Syndication
ያለ መንፈስ ቅዱስ ሰው ከንቱ ነው፣ ጠማማ መንገድንም ይከተላል፤ ያለ መንፈስ ቅዱስ ምሪት ሕይወት፣ ኑሮ፣ አገልግሎት ሁሉ ድካም ብቻ ይሆናል። ዳዊት ራሱ በቍ. 4 ላይ "ነፍሴ በውስጤ አለቀችብኝ" ሲል እንመለከታለን።